ጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ አዲስ የቦርድ አባላትን አዋቅሯል !

የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ የሆነው ጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ  ክለቡን በበላይነት የሚመራ አዲስ የቦርድ…

ወላይታ ድቻ ስፖርት ክለብ አዲስ ስራ አስኪያጅ ሾሟል!

ወላይታ ድቻ ስፖርት ክለብ ከታዳጊ እግርኳስ ፕሮጄክቶች ጀምሮ እስከ ዋናው የወንዶችና የሴቶች እግርኳስ ቡድን ድረስ ያሉ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ እኛ የሚያጠቁ ሰዎችን ነው በብዛት የቀየርነው ለማጥቃት ነው እንጅ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከማላዊ ጋር ከሚደረገው የወዳጅነት ጨዋታ አስቀድሞ የሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከማላዊ ጋር ብሔራዊ ቡድን ጋር በድሬዳዋ ስታዲየም ከሚያደርገው የወዳጅነት…

ዲሲ ዩናይትድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ሊያደርጉት የነበረው የወዳጅነት ጨዋታ ተሰርዟል !

ዲሲ ዩናይትድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር ሊያደርጉት የነበረው የወዳጅነት ጨዋታ በቪዛ እና በቅርቡ በተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ተጨዋቾችን እንዳያስፈርም የታገደበት ውሳኔ በፊፋ የጸና መሆኑን ክለቡ ገለፀ !

ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2017 ዓ.ም. የውድድር ዘመን ላስፈረማቸው አራት የውጪ ተጨዋቾች ደመወዝ መክፈል ባለመቻሉ ምክንያት ተጨዋቾቹ በመክሰሳቸው…

የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | የዲስፕሊን ውሳኔዎች!

1. ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሲዳማ ቡና እና…

ሲዳማ ቡና ቢያልፍ ለኛ የተሻለ ነው የጨዋታው ኮከብ ሙሉዓለም መስፍን

ወልዋሎ ዓድግራት ዩንቨርሲቲ በመለያ ምት አሸንፎ ለኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ማለፉን ካረጋገጠ በኋላ የጨዋታ ኮከብ በመባል የተመረጠው…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከቡሩንዲ ጋር ለሚያደርገው የዓለም ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ያደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ !

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ በነገው ዕለት በግንቦት…

ፈረሰኞች አራት አዳዲስ የውጪ ዜጋ ተጨዋቾችን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል !

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አራት የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጨዋቾችን ውደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። 31 ጨዋታዎችን አድርጎ…