መቐለ 70 እንደርታ ሁለት የውጭ ዜጋ ተጨዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል !

ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀያ አራት አድርጎ 23 ነጥቦችን በመሰብሰብ 19ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው መቐለ 70…

ሸገር ከተማ የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ ደርሷል!

በአዳማ ከተማ ተስፋ ቡድን የጀመረው የእግር ኳስ ህይወቱ በዋናው ቡድን ካደገ በኋላ ድንቅ እንቅስቃሴ ማድረግ የቻለው…

አንተነህ ተፈራ የጣና ሞገዶቹን ተቀላቀለ!

ከዝህ ቀደም በኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፕዮና ከሻኪሶ ከተማ የተገኘው ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ጥሩ ቆይታ ካደረጉ…

ፋሲል ከነማ አጥቂ አስፈርሟል !

ከዝህ ቀደም በኦሜድላ (ፌዴራል ፖሊስ) ፣ ነገሌ አርሲ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ መጫወት…

ሸገር ከተማ ከዋና አስልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር ለመለያየት ሲቃረብ ከአራት አሰልጣኞች ጋር ንግግር ጀምሯል!

የሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ ከዋና አስልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር ለመለያየት ከጫፍ ደርሷል። ሸገር ከተማ በአሰልጣኝ…

አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አዲሴ ካሳን ዋና አሰልጣኝ በማድረግ ሾሟል!

የአርባ ምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በውጤት ማጣትና በፕሪምየር ሊጉ ላይ ደካማ…

ዋና አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ እግር ኳስ አዲስ አሰልጣኝ ሾመ!

በሲቢኢ የኢዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው መቐለ 70 እንደርታ ዋና አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን በማሰናበት…

አርባ ምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ቦርድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላለፈ

የአርባ ምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ክለቡን ወደ ቀድሞ ውጤታማነቱ ለመመለስ ጠንካራ ውሳኔዎች አስተላለፈ የቡድኑ…

መሳይ ተፈሪ በድጋሚ ወላይታ ድቻን ለማሰልጠን ከስምምነት ላይ ደርሷል!

በውጤት ቀውስ ምክንያት ዋና አሰልጣኝ የነበረውን ገ/ክርስቶስ ቢራራን ያሰናበተው ወላይታ ድቻ የቀድሞ አሰልጣኙን በድጋሚ ዋና አሰልጣኝ…

ከአብዲ ቦሩ እስከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

የቅዱስ ጊዮርጊስ አስደናቂው አማካይ ሁለገቡ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ተወልዶ ያደገው በሸገር ከተማ በዓለም ገና (ኬንተሪ) አከባቢ…