ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ አስፈረመ !

ከዝህ ቀደም ወልቂጤ ከተማ ፣ ሀዲያ ሆሳዕና ፣ ሲዳማ ቡና እና አርባ ምንጭ ከተማ ተጫውቶ ያሳለፈው…

አመጋገብ ለተሻለ ብቃት በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የስፖርት ሥነ-ምግብ መፅሐፍ ተመረቀ !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የሥነ-ምግብ ባለሙያ በሆነው ዳንኤል ክብረት (ዶ/ር) አማካኝነት “አመጋገብ ለተሻለ ብቃት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው…

የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ መሥራች የሆነው ወጣቱ አሠልጣኝ ማቴዎስ ለማ ክለቡን ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪምየር ሊግ አሳደገ!

አሰልጣኝ ማቴዎስ ለማ የጋሞ ጨንቻ እግር ኳስ ክለብ መስራች ከመሆኑም በላይ ክለቡን ከዞን ሻምፒዮና ፣ ክልል…

ከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ ክለቦችና ከጨዋታ አመራሮች ጋር በጅማ ከተማ ውይይት ተደርጓል!

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕዝዳንት አቶ ኢያሳያስ ጅራ በጅማ ከተማ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የጨዋታ አመራሮች…

ከነዓን ማርከን 3 ግቦችን በማስቆጠር ሀትሪክ ሰርቷል!

የኦማን ጂንዳል ሊግ ጨዋታ 20ኛ ሳምንት አል ሳማይልን የገጠመው የከነዓን ማርከነህ ክለብ አል ሸባብ 7ለ0 ሲያሸንፍ…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 16ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎ!

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 16ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን 4:00 ላይ ነቀምቴ ከተማን ከ ቡራዩ ክ/ከተማ…

​የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሀገራችን እግር ኳስ ለማሳደግ እያከናወነ ያለው የሚደነቅ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከፍተኛ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ።

የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳይያስ ጅራ እንደገለጹት፣ የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እያሳየ ያለው አበረታች እንቅስቃሴ ይበልጥ ውጤታማ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከሳኦቶሜና ፕሪንስፔ የምልስ ጨዋታ በኋላ የሰጡት አስተያየት!

ብዙ መሻሻል የሚገባቸው ነገሮች አሉ እኛ የሰራነው በልጆች ጭንቅላት ላይ ነው ሀገራዊ ስሜት 130 ሚሊዮን ህዝብ…

መቐለ 70 እንደርታ ሁለት የውጭ ዜጋ ተጨዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል !

ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀያ አራት አድርጎ 23 ነጥቦችን በመሰብሰብ 19ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው መቐለ 70…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር 100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አገኘ !

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ከገጠመውን የፋይናንስ ችግር ለማስታገስ የሚያስችል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ከአዲስ አበባ ከተማ…