ቅዳሜ ጥቅምት 29 ለሚጀመረው የኢትዮጵያ ሊግ አንድ ዝግጅቱን በቡራዩ ስታዲየም ሲያከናውን የቆየው መልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጨዋቾችን ሲያስፈር ከቡድኑ ጋር የቆዩ ነባር ተጨዋቾች ውል ለተጨማሪ ዓመት በማደስ ሙሉ የቡድን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

ሀይደር ኑረዲን ፣ ሙሪዱ ጀማል ፣ ሀብታሙ ዳቢ ፣ አላዛር ዘውዱ ፣አስቻለው ስሞዖን ፣ ሄኖክ ሞገስ ፣ ዑስማን ሻሚል ፣ ሳሙኤል ተስፋዬ ፣ አንዋር ኑሩ ፣ ሀምዛ ግላኝ ፣ ኋይሉ በቀለ ፣ ክነጥበብ ጥበቡ ፣ ፈቱ ኑረዲን ፣ ፍፁም አለማየሁ ፣ ሰይፈዲን ሀጂዑስማን ፣ ሚሊዮን አበበ ባስልኤል አለሙ ፣ ያሬድ ደጀኔ ፣ ፀጋ አለማየሁ ፣ ዮናስ አቡሌ ፣ ኢያሱ ተካ ፣ ፍቃዱ ተካ ፣ ኋይሉ በቀለ ፣ ጌትነት ፍቃዱ እና ኤርሚያስ ደምሴ ተጨቾች ሲሆኑ ቁፋ ኮርሜ ዋና አሰልጣኝ ፣ አህመዲን ቡሱሬ የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ ፣ ግርማ ዳቢ ም/አሰልጣኝ ፣ አንበሴ ጫላ ቡድን መሪ ፣ ዘነበ ሰለሞን የህክምና ባለሙያ ናቸው።


























