ዛሬ በተከናወነው የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት
በምድብ “ሀ”
👉ቅዱስ ጊዮርጊስ
👉ፋሲል ከነማ
👉አዳማ ከተማ
👉መቻል
በምድብ “ለ”
👉ኢትዮጵያ ቡና
👉ኢትዮ. ኤሌክትሪክ
👉ሸገር ከተማ
👉ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ “ህዳሴ ዋንጫ” የሚል ስያሜ የተሰጠው ውድድር የፊታችን እሁድ በአዲስ አበባ ስታዲየም መከናወን ይጀምራል።
የመክፈቻ ጨዋታ
እሁድ መስከረም 18/2018
⌚️8:00 ሰዓት
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መቻል
⌚️ 10:00 ሰዓት
ፋሲል ከነማ ከ አዳማ ከተማ
ተመልካቾች ወደ ስታዲየም ገብተው እንዲታደሙ እየተሰራ እንደሆነም በመግለጫው ተነስቷል።
