የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ከጊኒ ቢሳው እና ቡርኪና ፋሶ ጋር ለሚያደርጋቸው የመጨረሻ የምድብ ጨዋታዎች ዝግጅት አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ለ20 ተጫዋች ጥሪ አድርገዋል።

ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች እሁድ መስከረም 18 እስከ 8:00 በጁፒተር ሆቴል ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ ዝግጅት እንዲጀምሩ ጥሪ…

ግብፅ ላይ በነበረው ጨዋታ በተፈጠረው ነገር ዙርያ ፌዴሬሽኑ ለፊፋ ያቀረበው አቤቱታ ከምን እንደደረሰ አቶ ባህሩ ተናግረዋል

የብሔራዊ ቡድኑ ክብርን በሚነካ መልኩ የተደረገ ነው” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በግብፅ ሽንፈት ባስተናገደበት ጨዋታ ወቅት በስታዲየም…

በቀጣይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ማን ይሆናል?

በተጫዋችነት ዘመኑ ትልቅ ክብር የምንሰጠው ነው። ወደ አሰልጣኝነትም ከመጣ በኋላ….  ”ከውጤት አንፃር እግርኳሳችን ያለበት ሁኔታ የሚያስደስት…