► አሰልጣኝ ማንያዘዋል ጎዳዬ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ሊግ ( ቤጉ ሊጉ) ክለብ ውሉን አራዘመ።
►በባለሀብቱ በአቶ አዎድ የሱፍ ባለቤትነት የሚመራው እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ (ቤጉ) ሊግ ለሚወዳደረው እና በ2017 ዓ/ም በኢትዮጵያ ክለቦች ሻምፒዮና ተሳታፊ አድርጎት ለነበረው ክለቡ ለዱል አዛሃቢ ለሁለተኛ የውድድር ዓመት ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል።

►ማንያዘዋል ጎዳዬ ከዚህ ቀደም በደቡብ ፖሊስ ፣ መከላከያ (መቻል) ፣ ነቀምቴ ከተማ ፣ ሻሸመኔ ከተማ ፣ ጌዲኦ ዲላ (ይርጋጨፌ ቡና) እና ለቤንች ማጂ ቡና ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን በአሰልጣኝነትም ሀዲያ ዞንን እና ሆሳዕና ከተማን ለመምራት ችሎ ነበር።
