ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው እንዳሻው እሸቴ ጋር በዛሬው ዕለት በስምምነት መለያየቱን የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ በይፋዊ ገፁ አስነብቧል።
በ2017 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በሀላባ ከተማ ቆይታው ጥሩ የሚውድድር ጊዜ በማሳለፍ ኢትዮጵያ ቡናን መቀላቀል የቻለው ግብ ጠባቂ እንዳሻው እሸቴ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነ መለያየቱ እርግጥ ሆኗል።


ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው እንዳሻው እሸቴ ጋር በዛሬው ዕለት በስምምነት መለያየቱን የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ በይፋዊ ገፁ አስነብቧል።
በ2017 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በሀላባ ከተማ ቆይታው ጥሩ የሚውድድር ጊዜ በማሳለፍ ኢትዮጵያ ቡናን መቀላቀል የቻለው ግብ ጠባቂ እንዳሻው እሸቴ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነ መለያየቱ እርግጥ ሆኗል።
