የሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ ከዋና አስልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር ለመለያየት ከጫፍ ደርሷል።
ሸገር ከተማ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመራ የመጀመሪያው ዙር ውድድር በሀዋሳ ከተማ ፣ በአዲስ አበባ ከተማ እና በአዳማ ከተማ አድርጎ
ተጫወተ 19
አሸነፈ 4
ተሸነፈ 6
አቻ ወጣ 9
ነጥብ 21
ደረጃ 15ኛ
በሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ ቦርድ እጩ ከሆኑ አሰልጣኝ መካከል የቀድሞ የሀምባሪቾ ዱራሜ ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ም/አሰልጣኝ እና በአሁን ሰዓት የወላይታ ድቻ ም/ አሰልጣኝ ደጉ ደባሞ
የቀድሞ የወላይታ ድቻ ፣ ወልቂጤ ከተማ ፣ የመቻል እና በድጋሚ ወላይታ ድቻን ማሰልጠን የቻለው አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ
የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኞች ካሳዬ አራጌ እና አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን በእጩነት የቀረቡ አሰልጣኞች ሆነዋል።
