ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች እሁድ መስከረም 18 እስከ 8:00 በጁፒተር ሆቴል ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ ዝግጅት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊኒ ቢሳውን በሩዋንዳው አማሆሮ ስታዲየም መስከረም 28 ሲያስተናግድ ከቡርኪናፋሶ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ዋጋዱጉ ላይ ጥቅምት 2 ይከናወናል።

ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች እሁድ መስከረም 18 እስከ 8:00 በጁፒተር ሆቴል ተገኝተው ሪፖርት በማድረግ ዝግጅት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊኒ ቢሳውን በሩዋንዳው አማሆሮ ስታዲየም መስከረም 28 ሲያስተናግድ ከቡርኪናፋሶ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ዋጋዱጉ ላይ ጥቅምት 2 ይከናወናል።