ተጨማሪ 4 ቡድኖች ከክልል ክለቦች ሻምፕዮና ወደ ኢትዮጵያ ሊግ አንድ አደጉ

በ2017 ጂንካ ከተማ በተካሄደው ውድድር ኮንሶ ኒዮርክ ፣ ደምቢ ዶሎ ፣ ኛንግላንድ እና ባስኬት ቡና ወደ 2018 የኢትዮጵያ ሊግ አንድ ማደጋቸው የሚታወስ ሲሆን አሁን ደግሞ ሩብ ፍፃሜውን መቀላቀል ችለው የነበሩ

👉ጊንጪ ከተማ
👉ሌቃ
👉የኛ አዲስ ከቴ
👉ኤልቴክስ

በዝህም መሰረት በ2018 የኢትዮጵያ ሊግ አንድ ተሳታፊ ክለቦች መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive