ከሁለት ዓመት በፊት በልምምድ ላይ እያለ ከባድ ጉዳት ያስተናገደው የመስመር አጥቂ ተጨዋች አደም አባስ ከጉዳት መልስ ውሉን አድሷል ።
ላለፈው አንድ ወር የጣና ሞገዶችን ተቀላቅሎ ልምምድ ሲያደርግ የቆየው አደም ለአንድ ዓመት ለባህር ዳር ከነማ ፊርማውን አኑሯል ።


ከሁለት ዓመት በፊት በልምምድ ላይ እያለ ከባድ ጉዳት ያስተናገደው የመስመር አጥቂ ተጨዋች አደም አባስ ከጉዳት መልስ ውሉን አድሷል ።
ላለፈው አንድ ወር የጣና ሞገዶችን ተቀላቅሎ ልምምድ ሲያደርግ የቆየው አደም ለአንድ ዓመት ለባህር ዳር ከነማ ፊርማውን አኑሯል ።
